Monday, 15 May 2017

በኢትዮጵያ የልዩ ቡና ገበያ ላይ የማሻሻያ ለውጥ ሊደረግ ነው ሲጋራ ማጨስ ከ10 ሞት ውስጥ የአንዱ ምክንያት መሆኑ በጥናት ተረጋገጠ



ሲጋራ ማጨስ ከ10 ሞት ውስጥ የአንዱ ምክንያት መሆኑ በጥናት ተረጋገጠ

መጋቢት 28፣ 2009
ጤናን በማቃወስ የሰውን ልጅ ለሞት ከሚያበቁ ጎጂ የሱስ አይነቶች ውስጥ በዋናነት ተጠቃሽ የሆነው ሲጋራ በአለም ላይ በተለያየ ምክንያት ከሚከሰት 10 ሞት የአንዱ ምክንያት እንደሆነ በጥናት ተረጋግጧል፡፡
ሲጋራን ማጨስ በአለም ላይ ከጊዜ ወደ ጊዜ እየጨመረ መምጣቱ ያሳሰባቸው ተመራማሪዎች በ195 አገራት ላይ ተመስርተው በሰሩት ጥናት ነው የሲጋራ ማጨስ ልማድ የሚያስከትለውን የሞት መጠን ማረጋገጥ የቻሉት፡፡
ከአለም አገራት በሲጋራ ማጨስ ልምድ ምክንያት ከሚሞቱት ግማሽ ያክሉ በ4 አገራት ብቻ እንደሆኑ ጥናቱ ያመለከተ ሲሆን አገራቱ ቻይና፣ ህንድ፣ አሜሪካና ሩሲያ ናቸው፡፡
ለበርካታ አመታት የሲጋራ አጫሾችን ቁጥር ለመቀነስ የተለያዩ ፖሊሲዎች ተግባር ላይ ቢውሉም የአለም ህዝብ ቁጥር በከፍተኛ ቁጥር መጨመሩ ግን ለአጫሾች ቁጥር መጨመር ዋነኛው ምክንያት ሆኗል፡፡
አሁንም የሲጋራ አምራቾች አዳዲስ የገበያ አማራጮችን በተለይም በታዳጊ አገራት ላይ ትኩረታቸውን አድርገው ማምረታቸውን ከቀጠሉ በሲጋራ ምክንያት የሚሞቱ ሰዎች ቁጥር እያደገ እንደሚሄድ ጥናቱ ያብራራል፡፡
ሲጋራን ማጨስ ያለጊዜ ሞትና አካል ጉዳትን በማስከተል በ2ኛ ደረጃ ላይ የተቀመጠ የጤና ጠንቅ ሲሆን በትንባሆ አምራቾች ላይ ጠንከር ያለ ቁጥጥርና እርምጃ እስካልተወሰደ ድረስ ጉዳቱ እያደገ ይቀጥላል ተብሏል፡፡
ጥናቱ እ.ኤ.አ ከ1995 እስከ 2015 ባሉት 25 ዓመታት የጊዜ ገደብ ውስጥ በ195 አገሮች የተሰራ ነው፡፡
በ2015 ዓመት ብቻ 1 ቢሊዮን የሚደርሱ ሰዎች በየቀኑ ሲጋራ ያጨሱ ሲሆን ከነሱ መካከል 1 አራተኛ ወንዶች፤ 1 ሃያኛው ደግሞ ሴቶች እንደሆኑም ተረጋግጧል፡፡
ምንጭ፡- ባሕርና 
ተክለሃይማኖት  ገብረመድህን 

ተክለሃይማኖት  ገብረመድህን 

ተክለሃይማኖት  ገብረመድህን 

ተክለሃይማኖት  ገብረመድህን 

ተክለሃይማኖት  ገብረመድህን 

ተክለሃይማኖት  ገብረመድህን 

ተክለሃይማኖት  ገብረመድህን 

ተክለሃይማኖት  ገብረመድህን 

ተክለሃይማኖት  ገብረመድህን 

ተክለሃይማኖት  ገብረመድህን 

ተክለሃይማኖት  ገብረመድህን 

ተክለሃይማኖት  ገብረመድህን 

ተክለሃይማኖት  ገብረመድህን 

ተክለሃይማኖት  ገብረመድህን 

ተክለሃይማኖት  ገብረመድህን 

ተክለሃይማኖት  ገብረመድህን 

ተክለሃይማኖት  ገብረመድህን 

ተክለሃይማኖት  ገብረመድህን 

ተክለሃይማኖት  ገብረመድህን 

ተክለሃይማኖት  ገብረመድህን 

ተክለሃይማኖት  ገብረመድህን 

ተክለሃይማኖት  ገብረመድህን 

ተክለሃይማኖት  ገብረመድህን 

ተክለሃይማኖት  ገብረመድህን 


ተክለሃይማኖት  ገብረመድህን 
 ተክለሃይማኖት ገብረመድህን

No comments:

Post a Comment

TEKLEHAIMANOT JOCO

በወላይታ ሶዶ ዩኒቨርስቲ የተነሳ የእሳት ቃጠሎ በንብረት ላይ ጉዳት አደረሰ

ወላይታ ሶዶ ዩኒቨርስቲ ከኤሌክትሪክ ኃይል ጋር ተያይዞ ዛሬ በተነሳ የእሳት ቃጠሎ በንብረት ላይ ጉዳት መድረሱን ዩኒቨርስቲው አስታወቀ። በቃጠሎው በሰው ላይ የደረሰ ጉዳት እንደሌለም ተመልክቷል። የዩኒቨርስቲው ...