Saturday 27 May 2017

UNION OF TIGREANS IN BAHIR DAR

UNION OF TIGREANS IN BAHIR DAR
               ማሕበር ተጋሩ ባህር ዳር (...)


P.O.BOX 73736
ባህር DAR 
             20056
BDUJOCO@gmail.com


Tel. (202) 862-4367
Fax. (202) 265-8703
www.atbd  .org
የግንቦት 20 የድል ቀንን በማስመልከት ከትግራይ ተወላጆች ማሕበር በባህር ዳር ከተማ 
                                                                   የተሰጠ የድጋፍ መልዕክት
 የተከበራችሁ የኢትዮጵያ ብሔር፣ ብሔረስቦች እና ህዝቦች፡
በመጀመሪያ ለዚች ለተከበረች የመላ ኢትዮጵያዊያን የድል ቀን እንኳን በሰላም አደረሳችሁ። ይህችን ቀን ስናከብር፣ ለዘመናት በኢትዮጵያ ብሔር፣ ብሔርሰቦች እና ህዝቦች ጫንቃ ላይ ተጭኖ የነበረውን የመደብ እና የብሔር ጭቆና ቀንበር እንዲሁም የድህነት እና የኋላ ቀርነት ዘብ የነበረውን ስርዓት ለመገርሰስ ውድ ህይወታቸውን የከፈሉ ኢትዮጵያዊያንን በማሰብ፣ በማክበር እና በመዘከር ነው።
17 ዓመታት የተካሄደው መራራ እና የተራዘመ ትግል በመላ የኢትዮጵያ ብሔር፣ ብሔረስቦች እና ህዝቦች
ተሳትፎ ወታደራዊው ጨቋኙ የደርግ ስርዓት ተወግዶ በምትኩ ልምታዊ፣ ዲሞክራሲያዊ እና ሕገ
መንግስታዊ ስርዓት ከተተከለ ይኸው ድፍን ሩብ ክፍለ ዘመን ተቆጥሯል። ኢትዮጵያ ሀገራችን ዜጎቿ የሰላም
አየር ርቋቸው ለዘመናት ለስደት እና የመከራ ተዳርገው የነበሩበት ዘመን አብቅቶ፤ አሁን በአንድነት
ተፈቃቅረው እና ተፈቃቅደው የሚኖሩባት አዲስቷ ኢትዮጵያ ለመመስረት የበቁት ከብዙ መስዋእት እና
ውጣ ውረድ በኋላ መኾኑን በመገንዘብ፣ ማሕበራችን የትግራይ ተወላጆች ማሕበር በባህር ባር ከተማ  ይህ
ሂደት ቀጣይ እንዲኾን እና ተጠናክሮ ወደ ላቀ ደረጃ እንዲሸጋገር የሁሉም ዜጋ ድርሻ ነው ብሎ ያምናል።
ማሕበራችን ልክ በትጥቅ ትግሉ ዘመን ከጭቁን ህዝቦች ጋር በመተባበር የህዝቦች ተጋድሎ ፍሬ እንዲያፈራና
በድል እንዲጠናቀቅ ከንብረት እስከ ህይወት መስዋእት በመክፈል ለትግሉ ድጋፍ እንዳደረገው፣ አሁንም
በሰላም፣ በልማት እና ዲሞክራሲያዊ ስርዓት ግንባታ ሂደት የበኩሉን ድርሻ እየተወጣ ይገኛል። ባለፉት 26 ዓመታት ሀገራችን በክፍለ አህጉራዊ እና በአህጉራዊ መድረኮች ብሎም በአለም አቀፍ ደረጃ የልማት እና የመረጋጋት ተምሳሌት ኾና እንድትገኝ አስተዋጽኦ ላደረጉ መላ የኢትዮጵያ ህዝቦች ታላቅ ክብር አለን። እኛም በዚሁ ሂደት የበኩላችን አስተዋጽኦ በማበርከታችን ኩራት ይሰማናል።
በዚህ አጋጣሚ ማሕበራችን የተመሰረተበት 43 ዓመት በመጪው ኦገስት 2018 እንደሚያከብር
እየገለጽን፣ ልክ እንደ ካሁን በፊቱ፣ አስከፊውን ስርዓት ለማስወገድ 17 ዓመታት የከፈልነው መስዋእት
እየዘከርን፤ እንዲሁም ባለፉት 26 ዓመታት በልማት፣ ሰላም እና ዲሞክራሲያዊ ስርዓት ግንባታ የነበረን
አስተዋጽኦ ይበልጥ አጠናክረን በመቀጠል፤ ከሌሎች በዳያስፖራ የሚገኙ ህዝባዊ ማሕበሮች ጋር ተባብረን
በመስራት ሀገራችን የተያያዘቸው ፈጣን የልማት ጎዳና እና ሁለተኛውን የዕድገት ትራንስፎርሜሽን እቅድ
እውን ለማድረግ በሙሉ ልብ እንደምንረባረብ በዚች የተከበረች የኢትዮጵያዊያን የድል ቀን ቃል ስንገባ
ደስታችን ወደር የለዉም።
ዘለአለማዊ ዝክር እና ክብር ለትግሉ ሰማእታት!! ግንቦት 20/ 2008 /
የትግራይ ተወላጆች ማሕበር በባህር ዳ ከተማ 
                            ማእከላዊ ጽ/ቤት 
ፊትለፊት አዲስ አምባ ሆቴል 

Thursday 18 May 2017

Merkeb Baryagabir - Tegomtsets | ተጎምፀፅ - New Ethiopian Music 2017 (Offic...

Ethiopia: New tigrigna music mekelle mekelle.....

Tigrai Tv: የትግራይ ር/መ አቶ አባይ ወልዱ ከሀገራችን 35 ዩኒቨርሲቲዎች ተዉጣጥተው በትግራይ ጉብኝት ካደረ...

475MEN&29FEMALE TOTALY 504POEPLE COLECT FROM EACH&INDIVIDUAL UNIVERSITY OF ETHIOPIA COLECT FROM 35 UNIVERSITY OF ETHIOPIA

amazing thing about love u just keep falling in it


■One thing about me is◆☆I don’t care what people think or say about me, I was not born on this earth to please everybody.★▶→ # BE_REAL ←◀HAPPY SUNDAY 

I'm Happy I do n't Worry About SthI love the way she moveI see the way she is comingI wanna rock her bodyI know she is waiting for meGOOD NIGHT


I only pray you never live me behind,because good music can be hard to find,my heart is the stereo,beat for you,so listen close,hear my thought and every no............i will take ur hands and place it close to mine....my love is there but am loosing my minnnnd......make me ur radio ,turn me on when you feel low........betty raps
WHATS UP

ብጋዜጠኛ   ተኽለሃይማኖት  ገብረመድህን 

Monday 15 May 2017

በኢትዮጵያ የልዩ ቡና ገበያ ላይ የማሻሻያ ለውጥ ሊደረግ ነው ሲጋራ ማጨስ ከ10 ሞት ውስጥ የአንዱ ምክንያት መሆኑ በጥናት ተረጋገጠ



ሲጋራ ማጨስ ከ10 ሞት ውስጥ የአንዱ ምክንያት መሆኑ በጥናት ተረጋገጠ

መጋቢት 28፣ 2009
ጤናን በማቃወስ የሰውን ልጅ ለሞት ከሚያበቁ ጎጂ የሱስ አይነቶች ውስጥ በዋናነት ተጠቃሽ የሆነው ሲጋራ በአለም ላይ በተለያየ ምክንያት ከሚከሰት 10 ሞት የአንዱ ምክንያት እንደሆነ በጥናት ተረጋግጧል፡፡
ሲጋራን ማጨስ በአለም ላይ ከጊዜ ወደ ጊዜ እየጨመረ መምጣቱ ያሳሰባቸው ተመራማሪዎች በ195 አገራት ላይ ተመስርተው በሰሩት ጥናት ነው የሲጋራ ማጨስ ልማድ የሚያስከትለውን የሞት መጠን ማረጋገጥ የቻሉት፡፡
ከአለም አገራት በሲጋራ ማጨስ ልምድ ምክንያት ከሚሞቱት ግማሽ ያክሉ በ4 አገራት ብቻ እንደሆኑ ጥናቱ ያመለከተ ሲሆን አገራቱ ቻይና፣ ህንድ፣ አሜሪካና ሩሲያ ናቸው፡፡
ለበርካታ አመታት የሲጋራ አጫሾችን ቁጥር ለመቀነስ የተለያዩ ፖሊሲዎች ተግባር ላይ ቢውሉም የአለም ህዝብ ቁጥር በከፍተኛ ቁጥር መጨመሩ ግን ለአጫሾች ቁጥር መጨመር ዋነኛው ምክንያት ሆኗል፡፡
አሁንም የሲጋራ አምራቾች አዳዲስ የገበያ አማራጮችን በተለይም በታዳጊ አገራት ላይ ትኩረታቸውን አድርገው ማምረታቸውን ከቀጠሉ በሲጋራ ምክንያት የሚሞቱ ሰዎች ቁጥር እያደገ እንደሚሄድ ጥናቱ ያብራራል፡፡
ሲጋራን ማጨስ ያለጊዜ ሞትና አካል ጉዳትን በማስከተል በ2ኛ ደረጃ ላይ የተቀመጠ የጤና ጠንቅ ሲሆን በትንባሆ አምራቾች ላይ ጠንከር ያለ ቁጥጥርና እርምጃ እስካልተወሰደ ድረስ ጉዳቱ እያደገ ይቀጥላል ተብሏል፡፡
ጥናቱ እ.ኤ.አ ከ1995 እስከ 2015 ባሉት 25 ዓመታት የጊዜ ገደብ ውስጥ በ195 አገሮች የተሰራ ነው፡፡
በ2015 ዓመት ብቻ 1 ቢሊዮን የሚደርሱ ሰዎች በየቀኑ ሲጋራ ያጨሱ ሲሆን ከነሱ መካከል 1 አራተኛ ወንዶች፤ 1 ሃያኛው ደግሞ ሴቶች እንደሆኑም ተረጋግጧል፡፡
ምንጭ፡- ባሕርና 
ተክለሃይማኖት  ገብረመድህን 

ተክለሃይማኖት  ገብረመድህን 

ተክለሃይማኖት  ገብረመድህን 

ተክለሃይማኖት  ገብረመድህን 

ተክለሃይማኖት  ገብረመድህን 

ተክለሃይማኖት  ገብረመድህን 

ተክለሃይማኖት  ገብረመድህን 

ተክለሃይማኖት  ገብረመድህን 

ተክለሃይማኖት  ገብረመድህን 

ተክለሃይማኖት  ገብረመድህን 

ተክለሃይማኖት  ገብረመድህን 

ተክለሃይማኖት  ገብረመድህን 

ተክለሃይማኖት  ገብረመድህን 

ተክለሃይማኖት  ገብረመድህን 

ተክለሃይማኖት  ገብረመድህን 

ተክለሃይማኖት  ገብረመድህን 

ተክለሃይማኖት  ገብረመድህን 

ተክለሃይማኖት  ገብረመድህን 

ተክለሃይማኖት  ገብረመድህን 

ተክለሃይማኖት  ገብረመድህን 

ተክለሃይማኖት  ገብረመድህን 

ተክለሃይማኖት  ገብረመድህን 

ተክለሃይማኖት  ገብረመድህን 

ተክለሃይማኖት  ገብረመድህን 


ተክለሃይማኖት  ገብረመድህን 
 ተክለሃይማኖት ገብረመድህን

150 አገራትን ተጎጂ ያደረገውን የሳይበር ጥቃት መንግስታት እልባት እንዲሰጡት ማይክሮሶፍት ጠየቀ



TEKLEHAIMANOT JOCO150 አገራትን ተጎጂ ያደረገውን የሳይበር ጥቃት መንግስታት እልባት እንዲሰጡት ማይክሮሶፍት ጠየቀ

ግንቦት 7፣ 2009
150 አገራትን ተጎጂ ያደረገውን የሳይበር ጥቃት መንግስታት ትኩረት ሰጥተው መፍትሄ  እንዲሹለት ማይክሮሶፍት አስጠነቀቀ። 
ካለፈው አርብ ጀምሮ 150 አገራትን ያዳረሰው የሳይበር ጥቃት ኩባንያዎች የያዟቸውን መርጃዎች እስከመሰረዝ የሚያደርስ መሆኑን ነው ማይክሮ  ሶፍት ኩባንያ ያስታወቀው።
ከአሜሪካ  የደህንነት ቢሮ ተሰርቆ የወጣ ነው በተባለው ሶፍት ዌር በመረጃ ቫይረስ መልክ  ተለቆ ነው ጥቃቱ  እየተፈፀመ ያለው።
ማይክሮሶፍት ዛሬ እንዳስታወቀው በተለይም የመረጃ ቋቶች በሶፍት ዌር ላይ እንዲጠለጠሉ  ማድረጋቸው ለቫይረሱ አጋልጧቸዋል።   
በመሆኑም   ችግሩ   ከዛሬ  ጀምሮ  አየሰፋ ሊሄድ ይችላል መባሉን ተከትሎ መንግስታት ይበልጥ ጥንቃቄ ሊያደርጉ እንደሚገባ የሚያሳይ የማንቂያ ደወል እንደሆነ ኩባንያው አመልክቷል፡፡አፋጣኝ  መፍትሄ እንዲፈልጉለትም ጥሪ  አቅርቧል።
መንግስታት ያሉዋቸውን መረጃዎች ተጋላጭ በሆኑ ሶፍትዌሮች ላይ ማስቀመጣቸው በመረጃ በርባሪዎች እጅ እንዲገባ ስለሚያደርገው የመጠቀሚያ ኮምፒውተሮቻቸውን  በፀረ ቫይረስ ሊያፀዱ  እንደሚገባ መክሯል።
ራንሰምዌር "ransomware" የተሰኘው ቫይረስ ሰኞ እለት ተገልጋዮች ወደ ስራ ሲገቡ የሚጠቁ ኮንፒተሮች ቁጥር ሊያሻቅብ እንደሚችል ስጋት ቢኖርም እስካሁን የተጠቃው ቁጥር ግን በቁጥር አነስተኛ ነው ተብሏል፡፡
በርካታ ተቋማት የቫይረስ ጥቃቱን ለመከላከል ባለሞያወቻቸውን አሰማርተው የቆዩ ሲሆን ቫይረሱ ኮንፒተሮችን ካጠቃ በኋላ የ300 ዶላር ክፍያ እንደሚጠይቅ ተገልጿል፡፡
እስካሁን ባለው መረጃ ከ200 ሺህ በላይ ኮንፒተሮች በቫይረሱ ተጠቅተዋል፡፡
ምንጭ፡- ቢቢሲ
teklehaimanot gebremedhin

teklehaimanot gebremedhin

teklehaimanot gebremedhin

teklehaimanot gebremedhin

Sunday 14 May 2017

TG Onorham

Bahir Dar Ewadeshalahu

ባህርዳር ከተማ የዓለም "የትምህርት ከተማ" ተብላ በተባበሩት
መንግስታት የሳይንስ ፣የትምህርት እና የባህል ድርጅት ዮኔስኮ
ተመረጠች
ባህርዳር የትምህርት ከተማ የሆነችው ከዓለም
አስራ ሁለት ምርጥ ከተሞች ተርታ ነው፡፡
ከአፍሪካ ሀገራት ውስጥ ባህር ዳር በብቸኝነት ተመርጣለች፡፡
ባለፈው ወር የአፍሪካ ምርጥ ከተማ ተብላ በካልቸራል ትሪፕ
አፍሪካ መመረጧ ይታወሳል፡፡
ይህ ሁሉ ለከተማዋ ዓለማአቀፋዊ
ተወዳዳሪነት እና ተጠቃሚነት የጎላ አስተዋጽኦ ይኖረዋል ፡፡
በእርግጥ ባህርዳር ውብ ከተማ ብቻ አይደለችም፣
ባህር ዳር
.ነፋስ እንደ ነካው አክርማ በፍቅር በሚያዘነብሉ ዘንባባዎች
የተሞሸረች የእፅዋት ጫጉላ ናት የገዳማት እና የአድባራት ድንኳን፣ የመንፈሳዉያን የእነ ቅዱስ
ያሬድ የጥበብ ፅዋ፣የእየሱስ እናት የድንግል ማሪያም ገድለ መንበር
መገኛ የእምነት ዋሻ ናት፡፡
ጣናና አባይ በጉርብትና ትክሻ ለትክሻ ተያይዘው የሚያደምቋት
"የውሀዎች" የውበት ጋን ናት፡፡
.የፕላኔቱ ዘለግላጋው ወንዝ ለመሰናበት በጭስ አባይ ፏፏቴ
አባይ የሚጨፍርላት፣የሚያዜምላት የተፈጥሮ የቅኔ መዳረሻ
ናት፡፡
ወለል ያለ ሜዳ፣ውብ ከባቢያዊ አየር በጣና ዳር አዕዋፋት
ሰምና ወርቅ የፈጠረባት የአማራ መዲና ብቻ ሳትሆን ልዮ
የትርጉም መፅሀፍ ናት፡፡
በማኛ ጤፍ አሳ በእርካሽ ዋጋ የሚቀርብባትም ሞሰብ
ናት -ባህርዳር ፡፡
ከባህር ዳር በተጨማሪ ዮኔስኮ በትምህርት ከተማነት የመረጣቸው ከተሞች፣
ሜልተን አውስትራሊያ ፣ሶራኮባ ብራዚል ፣ቤንጅግ ቻይና፣ያቡሲ
ዮራጋይ፣ስዋንሲ ብሪታኒያ ፣ኒያሜንጁ ኮርያ፣ሜክሲኮ ሲቲ
ሜክሲኮ ፣ኮር አየርላንድ ፣ኢስፖ ፊላንድ እና ባላንጋ ፊሊፕስ
ናቸው፡፡ልብበሉ!!ባህርዳር ከአፍሪካም ብቸኛዋ ናት፡፡
ምንጭ፡- .. UNISCO

እባክዎ የምቀትልዎ ሊንክ ክልጭ በማረግ ይተባበሩን 
teklehaimanot.gebremedhin.7@gmail.com
በጋዜጠኛ ተክለሃይማኖት ገብረመድህን ከመቀሌ 

ተክለሃይማኖት ገብረመድህን 


ተክለሃይማኖት ገብረመድህን 




ተክለሃይማኖት ገብረመድህን 




ተክለሃይማኖት ገብረመድህን 




ተክለሃይማኖት ገብረመድህን 




ተክለሃይማኖት ገብረመድህን 




ተክለሃይማኖት ገብረመድህን 




ተክለሃይማኖት ገብረመድህን 




ተክለሃይማኖት ገብረመድህን 




ተክለሃይማኖት ገብረመድህን 




ተክለሃይማኖት ገብረመድህን 




ተክለሃይማኖት ገብረመድህን 




ተክለሃይማኖት ገብረመድህን 




ተክለሃይማኖት ገብረመድህን 





ተክለሃይማኖት ገብረመድህን 




ተክለሃይማኖት ገብረመድህን 




ተክለሃይማኖት ገብረመድህን 


TEKLEHAIMANOT JOCO

በወላይታ ሶዶ ዩኒቨርስቲ የተነሳ የእሳት ቃጠሎ በንብረት ላይ ጉዳት አደረሰ

ወላይታ ሶዶ ዩኒቨርስቲ ከኤሌክትሪክ ኃይል ጋር ተያይዞ ዛሬ በተነሳ የእሳት ቃጠሎ በንብረት ላይ ጉዳት መድረሱን ዩኒቨርስቲው አስታወቀ። በቃጠሎው በሰው ላይ የደረሰ ጉዳት እንደሌለም ተመልክቷል። የዩኒቨርስቲው ...